TOP

Sunday, 25 September 2011

Ethiopia:The Diplomacy of Defending Dictatorship « Ethiopia: A voice for the voiceless


አይ!! ያገሬ ልጅ ዛሬ፤ ብቅ  የምትለው ባፍላ
እንደ እስክንድሩ፦እንደ አንዷለም አይነት፦ልብህም የሞላ፦

አደራህን በርታ፤ ግን አትሁን ተላላ።

የለም የሚያግዝህ፤  ከወገንህ ሌላ
ቡሽ ቢሄድ፦ ቢጠራ፦ቢመጣ ኦባማ፦ ቢትተካ ይስሙላ
በነጻነት ምኞት በዴሞክራሲ ማላ
አ ባ ይ ነው፤  ወስላታ ነው  ሁላ!

አንተን ወህኒ ጥሎ፤ ይላል እንካበእንካ
የምላስ ወዳጁ  ያ ማዶ አሜሪካ።
 *
ይነበብ ጉዳችን 
የመብት ወዳጃችን
ሲለይ ሲጋለጥ እውነቱ ጀርባችን!!
*
Please read the following from Addis Voice

Ethiopia:The Diplomacy of Defending Dictatorship

Sunday, September 25, 2011 @ 09:09 PM ed
Alemayehu G. Mariam
“It is time to stop hating Ethiopia.”

No comments:

Post a Comment